የደንጣ፣ ዱባሞ ክንችችላ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት

ከውክፔዲያ

የደንጣ፣ ዱባሞ ክንችችላ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።


ዓላማ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ምን ነበር ዓላማው??

ሊቀመንበር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ደብረጽዮን ገብረሚካኤል

ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ደንጣ ማለት በሀዲያ ዞን ሶሮ ወረዳ ውስጥ የምገኝ ቀበሌ ነው።

በዛ አከባቢ የምኖሩ በከፍል በጣሊያን ወረራ ጊዜ ታቦት ይዞ የፈለሱ የሰሜን ሰዎች ይገኛሉ ።

የሀዲያ ህዝብ እንደምታወቀው ኢስላማዊ ሱልጣኔት ነበር በዚያን ወቅት ዱባሞ እና ቤተሰቦቹ ሀዲያን ለማስገበር፣ ክንችችላና ቤተሰቦቹ ከጣሊያን ጦርነት ሽሽት እና ሃይማኖት ለማስፋፋት የፈለሱ ስሆን ሁለቱም ቤተሰቦች በዚያው ወቅት የሀዲያ መንግሥት ኢስላማዊ መንግስትና ጠንካራ የጦር ኃይል ስለነበረ በሀዲያ ጦር ቁጥጥር ስር ውሎ ከተማረኩ በኃላ የጦር መሳሪያ በመቀማት የሀዲያ ንጉስ ለእነዚህ ምርኮኞች መሬትና ንብረት በጊዜያዊነት ሰጥቶ ይኖሩ ነበር በህደትም ከሀዲያ ህዝብ ጋር እጅና ጓንት ሆኖ መኖር ጀመሩ የሀዲያ በህልና ቋንቋውንም ለመዱ ከሀዲያም ሴት ልጆቻቸውን አግብቶ ዘራቸውን አበዙ ከመዋደዳቸውም የተነሳ ያኔ በጣት የምቆጠሩ ሰዎችን ከሀዲያ አንድ ጎሳ ተብሎ እንድጠሩ ተደረገ ።

የሀዲያ ህዝብ አፍቃሪ፣ አቃፍ፣የምራራና የዋህ ህዝብ ነው ለዚህም ማሳያ ከሰሜን ልዋጋ የመጣውን ክንችችላና ዱባሞ እንደ አንድ ልጅ ተንከባክቦ ያኖራል ።

ደንጣ ማለት በሀዲያ ዞን ውስጥ በሶሮ ወረዳ የምገኝ የአንድ ቀበሌ ስም ነው።