Jump to content

የጓቴማላ ብሔራዊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ከውክፔዲያ

የጓቴማላ ብሔራዊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Nacional de Fútbol de Guatemala) የጓቴማላ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1919 እ.ኤ.አ. ሲሆን የጓቴማላ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።