የፖርቱጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ከውክፔዲያ

የፖርቱጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽንፖርቱጋል እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። የተመሠረተው በ1914 እ.ኤ.አ. ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1923 እ.ኤ.አ. ነው። ፌዴሬሽኑ የፖርቱጋል ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። መቀመጫው ሊዝበን ነው።