Jump to content

የፖርቱጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ከውክፔዲያ

የፖርቱጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽንፖርቱጋል እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። የተመሠረተው በ1914 እ.ኤ.አ. ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1923 እ.ኤ.አ. ነው። ፌዴሬሽኑ የፖርቱጋል ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። መቀመጫው ሊዝበን ነው።