ያሬድ ባዬህ

ከውክፔዲያ

ያሬድ ባየህ በላይ (ጥር 22 ቀን 1995 ተወለደ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለብ ባህር ዳር ከነማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመሀል ተከላካይነት የሚጫወት ኢትዮጵያዊ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋች ነው። [1]

  1. ^ "Y. Baye: Summary". Perform Group.