ዬተቦርይ

ከውክፔዲያ
ግቴቦርግ

ዬተቦርይ (ስዊድንኛ፦ Göteborg ፤ አጠራሩን ለማዳመጥ) የቨስትራ ዬታላንድስዊድን ከተማ ነው። ከተማው በስካገራክ ወሽመጥ ዳር ይገኛል። 512,754 ሰዎች ገደማ ይኖሩበታል፤ ይህም በሕዝብ ብዛት የስዊድን 2ኛው ከተማ ነው። የተመሠረተው በ1613 ዓ.ም. ነበረ።

መያያዣዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]