ደብረ ማርያም ቆርቆር

ከውክፔዲያ
ከአለት የተፈለፈለ
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን
ደብረ ማርያም ቆርቆር

[[ስዕል:ማርያም ቆረቆር ቤተርክስቲያን|250px]]
ደብረ ማርያም ቆርቆር ቤተክርስቲያን
አገር ኢትዮጵያ
ሌላ ስም ማርያም ቆረቆር
ዓይነት አለት ውቅር
አካባቢ**
የቅርስነት ታሪክ
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን  
ደብረ ማርያም ቆርቆር is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ደብረ ማርያም ቆርቆር
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* የአለበት ቦታ
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


ደብረ ማርያም ቆረቆር ከአለት የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ሲሆን በቆረቆር ተራራ፣ ገረአልታሐውዜን ወረዳ የሚገኝ ሲሆን ለምጋብ ከተማ በጣም ይቀርባል። አባ ዳንኤል ዘገረአልታ (አባ ዘካርያስ) የማርያም ቆርቆርን ሥርዓተ ገዳም በ13ኛው ክፍለ ዘመን እንደመሰረቱት ታሪክ አጥኝው አይስማን ይጠቅሳል። የገዳሙን ምስረታ ከቤተክርስቲያኑ መታነጽ በኋላ ነው የሚለውን ባለመቀበል የገዳሙን ምስረታ እና መታነጽ ባንድ ዘመን ውስጥ እንደሆነ መላ ምት ያቀርባል[1]። የአባ ዳንኤል የወንድማቸው ልጅ የሆነው ዮስጣቴዎስ ከርሳቸው ጋር በዚሁ ደብር ለመኖር በ1272 ዓ.ም. እንደመጣ ታሪክ ያትታል[2]። ደብረ ማርያም ቆረቆር፣ ከዚሁ ዘመን የሚመነጩ የግድግዳ ላይ ምስላትን እስካሁን ድረስ ጠብቆ በማቆየቱም ይታወቃል።

ካርታ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Marilyn Eiseman Heldman, The Marian icons of the painter Frē Ṣeyon: a study of fifteenth-century Ethiopian art, patronage, and spirituality , Otto Harrassowitz Verlag, 1994(97) ኢንተርኔት
  2. ^ Gianfranco Ficcadori, "Ewosṭatewos" in Siegbert von Uhlig, Encyclopaedia Aethiopica: D-Ha (Wiesbaden: Harrassowitz Verlag, 2005), p.469.