ዳባት (ወረዳ)

ከውክፔዲያ
(ከዳባት(ወረዳ) የተዛወረ)
ዳባት
ዳባት፣ ወኪን ቀበሌ፣ የግጦሽ እንስሳት ብዛት በአካባቢው ላይ ጫና ማሳደሩ
ከፍታ ራስ ዳሸን
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 145፣509
ዳባት is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ዳባት

13°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°40′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ዳባትሰሜን ጎንደር ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲኾን ስሙ በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙት ታላቁ ከተማ ይመነጫል። ዳባት እና ወኪን የዚህ ወረዳ ጉልህ ከተሞች ሲኾኑ ወረዳው በአብዛኛው በሰሜን ተራራ ይሸፈናል። ከኢትዮጵያ ከፍተኛው ቦታ፣ የራስ ዳሸን ጫፍ እዚህ ወረዳ ይገኛል።

ህዝብ ቆጠራ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የዳባት ወረዳ ህዝብ ቁጥር [1][2]
ዓ.ም.** የሕዝብ ብዛት የተማሪዎች ብዛት
1986
118,566
1999
145,509
ዳባት(ወረዳ) አቀማመጥ
ጸገዴ ደባርቅ(ወረዳ) ደባርቅ(ወረዳ)
ሳንጃ
ዳባት(ወረዳ)
ዳባት(ወረዳ)
ደባርቅ (ወረዳ)
ወገራ ወገራ ደባርቅ (ወረዳ)


ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Census 2007 Tables: Amhara Region, Tables 2.1, 2.4, 2.5, 3.1, 3.2 and 3.4.
  2. ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Amhara Region, Vol. 1, part 1, Tables 2.1, 2.7, 2.10, 2.13, 2.17, Annex II.2 (accessed 9 April 2009)