ዳቦ ቆሎ

ከውክፔዲያ

ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ዱቄት፣ ዘይት እና ስኳር ነው።

አዘገጃጀት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ድብልቁ ውሃ ተጨምሮበት ከተቦካ በኋላ በረጃጅሙ ይድቦለቦልና በትናንሹ ተቆርጦ ይቆላል።

ሊተረጎም የሚገባ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]