ድሬ ዳዋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ

ከውክፔዲያ
ድሬ ዳዋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ከፍታ 1101
ድሬ ዳዋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ድሬ ዳዋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ

09°37′ ሰሜን ኬክሮስ እና 41°51′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ድሬ ዳዋ ደጃች ይልማ አባ ጤና ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያድሬ ዳዋ ከተማ በስተሰሜን-ምዕራብ አቅጣጫ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው።

ይህ የአየር ማረፊያ የድሬ ዳዋን አካባቢ ኢንዱስትሪዎች ምርት ለማስተናገድና፣ የውጭም የአገርም አልሚ ባለ-ሀብቶችን እንዲሁም የአካባቢውን (በተለይም ታሪካዊቷን የሐረር ከተማ) የቱሪስት መስህቦች ለሚጎበኙ መንገደኞች አገልግሎት የሚሰጥ ከመሆኑም ባሻገር ለወታደራዊ በረራዎችም የሚያገለግል አየር ማረፊያ ነው።

አየር ጣቢያው አንድ አስፋልት የለበሰ፣ ሁለት ሺ ሰባት መቶ ሜትር ርዝመት በ አርባ አምሥት ሜትር ስፋት ያለው የኮንክሪት ማኮብኮቢያ አለው።

ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]