ጀፍ ዘከር

ከውክፔዲያ
ጀፍ ዘከር

ጀፍ ዘከርሲ. ኤን. ኤን. አሜሪካዊ ዜና ድርጅት ፕሬዚዳንት ነው።

2009 ዓም ከሱ ታች የሆነ አንድ አለቃ ጆን ቦኒፊልድ በምስጢራዊ ካሜራ ሲናገር፣ ድርጅቱ ስለ አገሩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ያሰራጨው ዜና ሀሣዌ መሆኑን ገልጸ። ይህ ሂላሪ ክሊንተንን ለማሸነፍ ከሩስያ ጋር ሴራ እንደ ነበረው የሚል ሀሣዊ ዜና ነበር። ቦኒፊልድ እንደ ተመዘገበ ሲል ይህ ክስ በዘከር ትዕዛዝ ሕዝቡን ለማታለል ለሥስትና ለብር ሆነ። ይህ በተገለጸበትም ወቅት፣ ሦስት የሲ ኤን ኤን ጋዜጠኞች ከስራቸው ተለቀቁ።