Jump to content

ጋሞጐፋ ዞን

ከውክፔዲያ
(ከጋሞኛ የተዛወረ)

ጋሞጐፋ ዞንደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሥር ከሚተዳደሩት ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው አርባ ምንጭ ነው። የዞኑ የስራ ቋንቋ አማርኛ ነው። በዞኑ ውስጥ ሶስት ብሔሮች አሉ እነሱም ጋሞጎፋጊዲቾ እና ዜይሴ ናቸው። በ1999 ዓ.ም ጀምሮ ፈጣን እድገት እያሳየ ቢሆንም የሕዝቡን ጥያቄ በሚገባ አይመለስም። ሁሉም ብሔረሰቦች ጋሞኛ መናገር እየቻሉ አይችሉም ተብለው በገዛ ቋንቋቸው አለመማር፤ የስራ ቋንቋ አለማድረጉ አንደኛው ነው። በተረፈ በዚህ ዞን ውስጥ አኩሪና ውብ የተፈጥሮ ሀብቶች አሉ። ከእነሱም መካከል አባያ ሐይቅጫሞ ሐይቅ አዞ እርባታ ነጭ ሳር ይገኙበታል። ጋሞጐፋ አስተዳደር ኢሕአዴግ የፈጠረውን መልካም አሰራር መጠቀም አልቻለም። የጉዞ ማስታወሻ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ የውበት ሰገነት Travel to Arba minch Part 4 የጉዞ ማስታወሻ መክተው ቢያድግልኝ ( ዶክተር) 2008 14 ደቂቃ ክፍል 4 ለ 5 ጓደኞቾ ሼር ያድርጉ ጋሞ ጐፋ ዞን አርባ ምንጭን ያስተዋውቁ ጉዞ ማድረግ ፈለኩኝ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ የውበት ሰገነት ወደ ትውልድ መንደሬ ጋሞ ጐፋ ዞን አርባ ምንጭ