ጋሞጐፋ ዞን
Appearance
ጋሞጐፋ ዞን በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሥር ከሚተዳደሩት ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው አርባ ምንጭ ነው። የዞኑ የስራ ቋንቋ አማርኛ ነው። በዞኑ ውስጥ ሶስት ብሔሮች አሉ እነሱም ጋሞጎፋ፣ ጊዲቾ እና ዜይሴ ናቸው። በ1999 ዓ.ም ጀምሮ ፈጣን እድገት እያሳየ ቢሆንም የሕዝቡን ጥያቄ በሚገባ አይመለስም። ሁሉም ብሔረሰቦች ጋሞኛ መናገር እየቻሉ አይችሉም ተብለው በገዛ ቋንቋቸው አለመማር፤ የስራ ቋንቋ አለማድረጉ አንደኛው ነው። በተረፈ በዚህ ዞን ውስጥ አኩሪና ውብ የተፈጥሮ ሀብቶች አሉ። ከእነሱም መካከል አባያ ሐይቅ፣ ጫሞ ሐይቅ አዞ እርባታ ነጭ ሳር ይገኙበታል። ጋሞጐፋ አስተዳደር ኢሕአዴግ የፈጠረውን መልካም አሰራር መጠቀም አልቻለም። የጉዞ ማስታወሻ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ የውበት ሰገነት Travel to Arba minch Part 4 የጉዞ ማስታወሻ መክተው ቢያድግልኝ ( ዶክተር) 2008 14 ደቂቃ ክፍል 4 ለ 5 ጓደኞቾ ሼር ያድርጉ ጋሞ ጐፋ ዞን አርባ ምንጭን ያስተዋውቁ ጉዞ ማድረግ ፈለኩኝ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ የውበት ሰገነት ወደ ትውልድ መንደሬ ጋሞ ጐፋ ዞን አርባ ምንጭ