ጋሞ ዞን
Appearance
(ከጋሞጐፋ ዞን የተዛወረ)
ጋሞ ዞን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሥር ከሚተዳደሩት ዞኖች አንዱ ነው። ዋና ከተማው አርባ ምንጭ ነው። የዞኑ የስራ ቋንቋ አማርኛ ነው። በዞኑ ውስጥ ሶስት ብሔሮች አሉ እነሱም ጋሞ፣ ዶርዜ፣ ጊዲቾ እና ዜይሴ ናቸው። በ1999 ዓ.ም ጀምሮ ፈጣን እድገት እያሳየ ቢሆንም የሕዝቡን ጥያቄ በሚገባ አይመለስም። ሁሉም ብሔረሰቦች ጋሞኛ መናገር እየቻሉ አይችሉም ተብለው በገዛ ቋንቋቸው አለመማር፤ የስራ ቋንቋ አለማድረጉ አንደኛው ነው። በተረፈ በዚህ ዞን ውስጥ አኩሪና ውብ የተፈጥሮ ሀብቶች አሉ። ከእነሱም መካከል አባያ ሐይቅ፣ ጫሞ ሐይቅ አዞ እርባታ ነጭ ሳር ይገኙበታል። በ2011 ዓ.ም ጎፋ ተነጥሎ ዞን ከመሆኑ[1] በፊት ጋሞ ጎፋ ዞን አስተዳደር ኢሕአዴግ የፈጠረውን መልካም አሰራር መጠቀም አልቻለም።
- ↑ "የጎፋ ዞን ተመሰረተ". በ2026-08-09 የተወሰደ.