ግርማ በየነ

ከውክፔዲያ

ግርማ በየነ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው።

ግርማ በየነ አዲስ አበባ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ትምህርት ቤት ሲዘጋ በጊዜያዊነት በቀ.ኃ.ሥ.ቲ በድምፃዊነት በመቀጠር በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ ለህዝብ ታየ። ከዚያም እንደገና የአስረኛ ክፍል ትምህርቱን በማቋረጥ እስከ ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ድረስ በራስ ባንድ በሙዚቃ ክፍል በድምፃዊነት ሲያገለግል ከቆየ በኋላ የራሱን ባንድ በማቋቋም በራሱ ፍቃድ ሥራውን ለቆ ወጣ።

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]