ጎበዝ አየን

ከውክፔዲያ

ጎበዝ አየን በደራሲ ዮፍታሄ ንጉሤ የተጻፈ መጽሐፍ ነው። በመጽሐፉ ተጠቃሎ የሚገኘው ፍሬ ሐሳብ የ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. የኢጣልያንን ወረራ አስመልክቶ ሕዝቡ በጀግንነት እንዲጋፈጠው የሚያበረታታና የሀገር ፍቅር ስሜትን የሚቀሰቅስ ነው።

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]