Jump to content

ጽርሐ አርያም

ከውክፔዲያ

ጽርሐ አርያም ከሰባቱ ሰማያት አንዷ ስትሆን ቅዱሳን መላእክት አግልግሎት የሚከፋፈሉባት ሰማይ ናት ይህም ከፊሉ በቅዳሴ ከፊሉ በልመና ከፊሉ በጸሎት እግዚአብሄርን ቅዱስ እያሉ በረቂቅ ከበሮ በረቂቅ ጽናጽል ያመሰግናሉ ከሰማያት ሁሉ በላይ ናት ጽርሐ አርያም የሰማይ አዳራሽ ማለት ነው