ጽርሐ አርያም

ከውክፔዲያ

ጽርሐ አርያም ከሰባቱ ሰማያት አንዷ ስትሆን ቅዱሳን መላእክት አግልግሎት የሚከፋፈሉባት ሰማይ ናት ይህም ከፊሉ በቅዳሴ ከፊሉ በልመና ከፊሉ በጸሎት እግዚአብሄርን ቅዱስ እያሉ በረቂቅ ከበሮ በረቂቅ ጽናጽል ያመሰግናሉ ከሰማያት ሁሉ በላይ ናት ጽርሐ አርያም የሰማይ አዳራሽ ማለት ነው