ከ«አሞራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
(No difference)
|
እትም በ02:57, 9 ኤፕሪል 2006
አሞራ ጥምብ አንሣ ወይም መንገድ ጠራጊ ወፍ በተለይ የአውሬ በድን የሚበላ ነው። አሞራዎች በማናቸውም አህጉር ላይ ሲገኙ በአንታርክቲካ ወይም በፓሲፊክ ደሴቶች ላይ ግን አይገኙም።
ከአሞሮች ብዙዎቹ ከላባ መላጣ የሆነ ራስ ይኖራቸዋል። ምክንያቱ ባለ-ላባ ራስ በየጊዜ በደም ተቀብቶ ለማጽዳት ያስቸግረው ስለ ነበር ሳይሆን አይቀርም። ከዚያ በላይ በወንዝ ውስጥ በቀላሉ ለማጽዳት ያስችለዋል።
አሞራዎች በ2 ክፍሎች የገኛሉ። በአፍሪካ በእስያና በአውሮፓ የሚገኘው ወገን ደግሞ ጭላትና ንሥር ይከትታል። በድን የሚያገኙ በማየት ብቻ ነው።
በአዲስ አለም (አሜሪካዎች) የሚገኙ አሞሮች ሌላ ወገን ናቸው።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |