ሳንቶ ዶሚንጎ

ከውክፔዲያ

ሳንቶ ዶሚንጎዶሚኒካን ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።

ፕላዛ ኮሎን
Plaza Espana santo domingo
Plaza Espana santo domingo

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,851,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,252,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 69°57′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

እስፓንያውያን ከተማውን በ1486 ዓ.ም. በመሠረታቸው ከአዲሱ አለም ከሁሉ የቆየው አውሮፓዊ ከተማ ሆኗል ማለት ነው።

1928 ዓ.ም. እስከ 1953 ዓ.ም. የከተማው ስም ሲዩዳድ ትሩሒዮ ይባል ነበር። ከዚያ ስሙ ወደ 'ሳንቶ ዶሚንጎ' ተመለሠ።