መተሓራ ስኳር የእግር ኳስ ክለብ
ከውክፔዲያ
| ሙሉ ስም | መተሓራ ስኳር የእግር ኳስ ክለብ |
| ምሥረታ | |
| ስታዲየም | ወንጂ ስታዲየም |
| ሊግ | የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ |
| ድረ ገጽ | |
መተሓራ ስኳር የእግር ኳስ ክለብ በኦሮሚያ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። በአሁኑ ጊዜ ከመተሓራ ስኳር ፋብሪካ ጋር ግንኙነት የለውም። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን መቀመጫው ወንጂ ስታዲየም ነው።
