ባዬ
ባዬ (Combretum paniculatum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
በረጀም ዛፎች ላይ የሚያድግ ቊጥቋጥ ነው። ደማቅ ቀይ አበቦች አሉት።
ሌላ ዝርያ Terminalia schimperiana ደግሞ «ባዬ» ተብሏል፤ ይህም መለየት ይፈልጋል።
አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
በሙቅ፣ እርጥብ ሥፍራዎች በወለጋና ጅማ ይታያል።
የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ትኩስ አበቦቹ ተደቅቀው ጭማቂው ለዓይን በሽታ ለማከም ይጠቀማል። ይህ ተክል ወይም ምናልባት Terminalia schimperiana ደግሞ ቁምጥናን ለማከም ተጠቅሟል።[1]
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
- ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.