አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት

ከውክፔዲያ
አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት

የአድዋ ጦርነትን የሚያሳዩ ሥዕሎች
ቀን ከ1895 እስከ 1896 እ.ኤ.አ.
ቦታ ኢትዮጵያ
ውጤት የኢትዮጵያ ድል
ወገኖች
 ጣሊያን  ኢትዮጵያ
መሪዎች
ኦሬስቴ ባራቲየሪ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ
አቅም
፲ ሺህ ከ፻ ሺህ በላይ
የደረሰው ጉዳት
የሞቱ፦
ከ፭ እስከ ፰ ሺህ
የሞቱ፦
፳፭ ሺህ

አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነትኢጣሊያ እና ኢትዮጵያ መካከል ከ1895 እስከ 1896 እ.ኤ.አ. ድረስ የተካሄድ ጦርነት ነው። የኢትዮጵያ ድል መቀናጀት የአውሮፓ ሽሚያ ለአፍሪካን በስኬት የተቋቋመች ብቸኛ አፍሪካዊ ሀገር አድርጓታል። የጦርነቱ እጅግ ታዋቂው ውጊያ በአድዋ ላይ የተካሄደው ነው።