የአድዋ ጦርነት
ከውክፔዲያ
| የአድዋ ጦርነት | |||||||
|---|---|---|---|---|---|---|---|
| የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል | |||||||
የአድዋ ጦርነትን የሚያሳይ ሥዕል |
|||||||
|
|||||||
| ወገኖች | |||||||
| የደረሰው ጉዳት | |||||||
| የሞቱ፦ ከ፬ እስከ ፭ ሺህ የቆሰሉ፦ ፰ ሺህ |
የሞቱ፦ ፯ ሺህ የቆሰሉ፦ ፩ ሺህ ፭፻ የተያዙ፦ ፫ ሺህ |
||||||
የአድዋ ጦርነት በየካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያና ኢጣሊያ መካከል የተካሄደ ውጊያ ሲሆን የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል ነው።