ካርሎስ አልቤርቶ ፓሬራ

ከውክፔዲያ

ካርሎስ አልቤርቶ ፓሬራ

ሙሉ ስም ካርሎስ አልቤርቶ ጐሜዝ ፓሬራ
የትውልድ ቀን የካቲት ፳ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ.ም.
የትውልድ ቦታ ሪዮ ዲ ጄኔሮብራዚል
ያሰለጠናቸው ቡድኖች
1967-1968 እ.ኤ.አ. ሳዖ ክሪስቶቫው
1968 እ.ኤ.አ. አሳንቴ ኮቶኮ
1968-1975 እ.ኤ.አ. ጋና
1975-1978 እ.ኤ.አ. ፍሉሚኔንስ
1978-1983 እ.ኤ.አ. ኩዌት
1983-1984 እ.ኤ.አ. ብራዚል
1984-1985 እ.ኤ.አ. ፍሉሚኔንስ
1985-1988 እ.ኤ.አ. የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች
1988-1990 እ.ኤ.አ. ሳውዲ አረቢያ
1990-1991 እ.ኤ.አ. የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች
1991 እ.ኤ.አ. ብራጋንቲኖ
1991-1994 እ.ኤ.አ. ብራዚል
1994-1995 እ.ኤ.አ. ቫለንሲያ
1995-1996 እ.ኤ.አ. ፌኔርባቼ
1996 እ.ኤ.አ. ሳው ፓውሉ የእግር ኳስ ክለብ
1997 እ.ኤ.አ. ሜትሮስታርስ
1998-1999 እ.ኤ.አ. ሳውዲ አረቢያ
1999-2000 እ.ኤ.አ. ፍሉሚኔንስ
2000 እ.ኤ.አ. አትሌቲኮ ሚኔይሮ
2000 እ.ኤ.አ. ሳንቶስ
2001-2002 እ.ኤ.አ. ኢንተርናሲዮናል
2002-2003 እ.ኤ.አ. ኮሪንቲያንስ
2003-2006 እ.ኤ.አ. ብራዚል
2007-2008 እ.ኤ.አ. ደቡብ አፍሪካ
2009 እ.ኤ.አ. ፍሉሚኔንስ
2009-2010 እ.ኤ.አ. ደቡብ አፍሪካ


ካርሎስ አልቤርቶ ጐሜዝ ፓሬራ (የካቲት ፳ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. ተወለደ) የቀድሞ ብራዚላዊ እግር ኳስ አሰልጣኝ ነው። ብራዚል የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫን፣ የ2004 እ.ኤ.አ. ኮፓ አሜሪካን እና የ2005 እ.ኤ.አ. ፊፋ ኮንፌዴሬሽኖች ዋንጫን ሲያሸንፍ አሰልጣኝ ነበር።