ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሚያዝያ 17

ከውክፔዲያ
  • ፲፱፻፹፯ ዓ/ም - በአሜሪካኦክላሆማ ከተማ ውስጥ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ላይ የተለቀቀ፣ በፈንጂ የተሞላ ተሽከርካሪ ሲፈነዳ በጥቂቱ ሰማንያ ሰዎች ሞተዋል። ከመቶ የማያንሱ ሰዎችም የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።