ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ኅዳር 4

ከውክፔዲያ

ኅዳር ፬

  • ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የመጨረሻ ዘመን በድርቅ ምክንያት በወሎ የተከሰተውን ዕልቂት መርምሮ ለክስተቱ ኃላፊነት ተጠያቂውን ወገን እንዲያስታውቅ የተሠየመው የምርመራ ሸንጎ የመጀመሪያውን የጥናት ውጤት ይፋ አደረገ።
  • ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - በሰሜን ኮሎምቢያ ኔቫዶ ዴል ሩይዝ በሚባለው እሳተ ገሞራ ፍንዳታ የተነሣው የጭቃ ጎርፍ ኻያ ሦስት ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ አርሜሮ የምትባለዋ ከተማ በጎርፉ ተጥለቀለቃ ተቀበረች።