2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት

ከውክፔዲያ

የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማትኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለሃያ ዓመታት በዘለቀው የኢትዮጵያና ለኤርትራ የድንበር ውዝግብ ሰላም እንዲወርድ ላበረከቱት አስተዋጽኦ በመስከረም 30 ቀን 2012 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 11 ቀን 2019) ተበርክቶላቸዋል። [1]

ማጣቀሻወች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ "Archive copy". Archived from the original on 2019-10-12. በ2019-10-11 የተወሰደ.