ሁለት እጅ እንስ
Appearance
| ሁለት እጅ እንስ | |
| ሁለት እጅ እንስ | |
ሁለት እጅ እንስ ሁለት አጁ አነሴ ወረዳ የሚገኘው በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን ሲሆን ወረዳው ፬፬ ቀበሌዎችን አካቶ የያዘ ሲሆን በስተ ሰሜን የአባይ ወንዝ፡ በስተ ደቡብ [[ጮቄ ] ፡በሰተ ምስራቅ አናርጅ አናዉጋ ወረዳ፡ በሰተ ምራብ ደጋ ዳሞት ወረዳ ያዋስኑታል። ሰባቱ ዋርካ፡ ዉርግርግ ፍፍት፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ-ክርስቲያን የመሳሰሉት ታሪካዊ ቦታዎች ይገኙበታል። ዋና ከተማዋም ሞጣ (motta) ስትሆን ከዚች ከተማ ለመድረስ ከአዲስ አበባ ፩፴ ብር ከባህር ዳር ደግሞ ፭፮ ብር ከደብረ ማርቆስ ፸ ብር ይፈጃል.
| ዓ.ም.** | የሕዝብ ብዛት | የተማሪዎች ብዛት |
|---|
| የሁለት እጅ እንስ አቀማመጥ | |||||||||
|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
