ሃጊያ ሶፊያ

ከውክፔዲያ
ሃጊያ ሶፊያ

ሃጊያ ሶፊያ በዛሬው ኢስታንቡልቱርክ አገር የሚቆም ዝነኛ ሥነ ሕንጻ ነው።

ህንጻው በ529 ዓም ከተመሠረተ ጀምሮ ቢዛንታይን መንግሥት እስከ ወደቀበት ዓመት እስከ 1445 ዓም ድረስ ጥቅሙ እንደ ቤተ ክርስቲያን ወይም ካቴድራል ነበረ። ኦቶማን ቱርክ ሃያላት በ1445 ዓም ከያዙበት ወቅት ጀምሮ እስከ 1923 ዓም ድረስ ደግሞ ህንጻው መስጊድ ሆነ። እንደገና በ1927 ዓም ተከፍቶ ከዚያን ጊዜ ወዲኅ ሥፍራው ሙዚየም ሆኖዋል።

መካከለኛው ዘመን በተለይ በአውሮፓ ታሪክ እንደሚወሰን ከ468 እስከ 1445 ዓም ድረስ ያህል ያለው ጊዜ ነው።

ይህም ከ468 ዓም ወይም ከሮሜ (ምዕራብ መንግሥት) ውድቀት ለኦዶዋከር ጀምሮ ማለት ነው። መጨረሻውም ቁስጥንጥንያ ለኦቶማን ቱርኮች እስከ ወደቀበት ዓመት እስከ 1445 ዓም ድረስ ይቆጠራል።

በዚህ ዘመን አብዛኛዎች አለም ሉል ሳይሆን ለጥ ያለ እንደ ነበረች ያምኑ ነበር።