ከ«ትግራይ ክልል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
Tags: Reverted በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 3፦ መስመር፡ 3፦
| ቦታ_ዓይነት = ሀገር
| ቦታ_ዓይነት = ሀገር
| ይፋ_ስም =
| ይፋ_ስም =
| ስዕል = Tigray_in_Ethiopia.svg
| ስዕል = Tigray.svg
| ስዕል_መግለጫ = የትግራይ ሀገርን በቀይ የሚያሳይ የኢትዮጵያ ካርታ
| ስዕል_መግለጫ = የትግራይ ሀገርን በቀይ የሚያሳይ
| ባንዲራ = Flag_of_the_Tigray_Region.svg
| ባንዲራ = Flag_of_the_Tigray.svg
| አርማ =
| አርማ =
| ክፍፍል_ዓይነት = አገር
| ክፍፍል_ዓይነት = አገር

እትም በ17:12, 9 ኦገስት 2023

ትግራይ
ሀገር
ስዕል:Tigray.svg
የትግራይ ሀገርን በቀይ የሚያሳይ
ስዕል:Flag of the Tigray.svg
አገር ትግራይ
ርዕሰ ከተማ መቐለ
የቦታ ስፋት
   • አጠቃላይ 50,286[1]
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 9,201,000[1]

ትግራይ ከ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ መቐለ ነው። ሌሎች ታዋቂ ከተሞች ውቅሮ፣ ዛላምበሳ፣ ዓብዪዓዲ ፣ዓድዋ፣ ሑመራ፣ ነበለት፣ ሸራሮ፣ዓዲግራት፣ አኽሱም፣ ሽረ እንዳስላሰ፣ ማይጨው፣ ኮረም፣ ኣላማጣ ናቸው። የሕዝብ ብዛት በ1999 ህዝብ እና ቤት ቆጠራ መሰረት 7.9 ሚልዮን ነው። ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው። እምባ ኣላጀ፣ ፅበት እና ወርሐት በትግራይ ሀገር ያሉ ከፍተኛ ቦታዎች ናቸው። ትግራይ በርካታ ተፈጥሯዊ፣ ባህላዊና ታሪካዊ ሃብቶች የታደለ ሀገር ነው። የ3000 ዓመት የሓ ጥንታዊ ቤተ መቅደስ፣ የ2000 ዓመት የአክሱም ጥንታዊ ሃውልቶች፣ከ4ኛው እስከ 15ኛው ክ/ዘመን እንደተሰሩ የሚታወቀው ከ120 በላይ የሚሆኑ ከኣለት ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩ ውቅር ኣብያተክርስትያናትና ገዳማት እንዲሁም ሌሌች በርካታ ታሪካዊና ኣርኪኦሎጂካዊ ስፍራዎች የሚገኙበት ሀገር ነው። ትግራይን በባህልና በታሪካዊ ኣመጣጥ ከኤርትራ ነጥሎ ማየት ኣይቻለም። የዳኣማትና የአክሱም ግእዛዊ ሥልጣኔ ባለቤት ናት። ዓድዋ

  1. ^ "፳፻፬ ዓ.ም. የትግራይ ብሔራዊ ስታቲስቲክስ". የትግራይ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ. Archived from the original on 2015-09-23. በሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የተወሰደ.