ከ«ጳውሎስ ኞኞ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
አንድ ለውጥ 362923 ከ196.188.55.189 (ውይይት) ገለበጠ
Tag: Undo
Rescuing 1 sources and tagging 0 as dead.) #IABot (v2.0.8.7
 
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Paulos gnogno.jpg|300px|thumbnail|right|ጳውሎስ ኞኞ (በስተግራ)]]
[[ስዕል:Paulos gnogno.jpg|300px|thumbnail|right|ጳውሎስ ኞኞ (በስተግራ)]]
[[Image:Paulos_GnoGno.jpg|thumb|180px|አቶ ጳውሎስ ኞኞ]]
[[Image:Paulos_GnoGno.jpg|thumb|180px|አቶ ጳውሎስ ኞኞ]]
ደራሲ '''ጳውሎስ ኞኞ''' [[ኅዳር 11]] ቀን [[1926]] ዓ.ም [[ቁልቢ]] አካባቢ ተወለደው [[ድሬዳዋ]] ከተማ አደጉ። በ[[ጣሊያን]] ወረራ ምክንያት ትምህርታቸውን ከ4ኛ ክፍል በላይ ለመቀጠል አልቻሉም ነበር። ብልህ አዕምሮና የፈጠራ ችሎታ የነበራቸው ሰው ስለነበሩ፤ በልጅነታችው የ[[ኢትዮጵያ]] ጀግኖች [[አርበኞች]] ጣሊያንን ሲገድሉ ወይንም ሲማርኩ [[ሥዕል]] በመሣል ያሳዩ ነበር። ጳውሎስ ካላቸው የጽሑፍ ጥማት የተነሳ የ«ድምጽ ጋዜጣ» አዘጋጅ በመሆን የብዕር ድምጻቸውን ያሰሙ ነበር። ጋዜጦች ላይ ከጽሑፍ አቅራቢነት እስከ አዘጋጅነት ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። በተለይ «አንድ ጥያቄ አለኝ» በሚለው የ[[አዲስ ዘመን (ጋዜጣ)|አዲስ ዘመን]] ጋዜጣ አምዳቸው ላይ ብዙ ታዋቂነትን አግኝተዋል። አቶ ጳውሎስ ኞኞ ከ[[1955]] ዓ.ም ጀምሮ ለኢትዮጵያ [[ስነ ጽሑፍ]] ዕድገት የነበራቸውን ተሰጥኦ በአግባቡ በሥራ ላይ ያዋሉ እውቅ ጋዜጠኛና ደራሲ ነበሩ።<ref>''ብሔራዊ ቢብሎግራፊ'' (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ) ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. [http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/BIBLIO.%20OF%20ETHIOPIAN%20WRITERS%20.pdf]</ref> እኚህ ታዋቂ ሰው በተወለዱ በ58 ዓመታቸው ሞቱ።
ደራሲ '''ጳውሎስ ኞኞ''' [[ኅዳር 11]] ቀን [[1926]] ዓ.ም [[ቁልቢ]] አካባቢ ተወለደው [[ድሬዳዋ]] ከተማ አደጉ። በ[[ጣሊያን]] ወረራ ምክንያት ትምህርታቸውን ከ4ኛ ክፍል በላይ ለመቀጠል አልቻሉም ነበር። ብልህ አዕምሮና የፈጠራ ችሎታ የነበራቸው ሰው ስለነበሩ፤ በልጅነታችው የ[[ኢትዮጵያ]] ጀግኖች [[አርበኞች]] ጣሊያንን ሲገድሉ ወይንም ሲማርኩ [[ሥዕል]] በመሣል ያሳዩ ነበር። ጳውሎስ ካላቸው የጽሑፍ ጥማት የተነሳ የ«ድምጽ ጋዜጣ» አዘጋጅ በመሆን የብዕር ድምጻቸውን ያሰሙ ነበር። ጋዜጦች ላይ ከጽሑፍ አቅራቢነት እስከ አዘጋጅነት ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። በተለይ «አንድ ጥያቄ አለኝ» በሚለው የ[[አዲስ ዘመን (ጋዜጣ)|አዲስ ዘመን]] ጋዜጣ አምዳቸው ላይ ብዙ ታዋቂነትን አግኝተዋል። አቶ ጳውሎስ ኞኞ ከ[[1955]] ዓ.ም ጀምሮ ለኢትዮጵያ [[ስነ ጽሑፍ]] ዕድገት የነበራቸውን ተሰጥኦ በአግባቡ በሥራ ላይ ያዋሉ እውቅ ጋዜጠኛና ደራሲ ነበሩ።<ref>''ብሔራዊ ቢብሎግራፊ'' (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ) ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. [http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/BIBLIO.%20OF%20ETHIOPIAN%20WRITERS%20.pdf] {{Wayback|url=http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/BIBLIO.%20OF%20ETHIOPIAN%20WRITERS%20.pdf |date=20110720154713 }}</ref> እኚህ ታዋቂ ሰው በተወለዱ በ58 ዓመታቸው ሞቱ።


አቶ ጳውሎስ ''የጌታችው ሚስቶች'' በሚል ርዕስ ያሳተሟትን መጽሐፍ፤ «ከታተመችበት ወር አንሥቶ ላንድ ዓመት የመጽሐፌ መብት የግሌ ነው፡ ከአንድ ዓመት በኋል መብቱ የማንኛውም ኢትዮጵያዊ ይሁን፡ ከወሰንኩት ጊዜ በኋላ አሳትሞ ለመሸጥ የፈለገ ሁሉ ከድርሰቴ ሳይቀንስም ሆነ ሳይጨምር ሊያራባው ይችላል። ስሜን ሳይሰርዝ 'አሳታሚውን እገሌ' ብሎ ማንም ኢትዮጵያዊ ከፈለገ እንዲያራባት የደራሲነት መብቴን ልቅቄአለሁ፡ አሳታሚው የግሉን የመግቢያ ሐተታ በስሙ ቢጽፍ እኔም ሆንኩ ወራሼ አንቃወምም።» ብለዋል
አቶ ጳውሎስ ''የጌታችው ሚስቶች'' በሚል ርዕስ ያሳተሟትን መጽሐፍ፤ «ከታተመችበት ወር አንሥቶ ላንድ ዓመት የመጽሐፌ መብት የግሌ ነው፡ ከአንድ ዓመት በኋል መብቱ የማንኛውም ኢትዮጵያዊ ይሁን፡ ከወሰንኩት ጊዜ በኋላ አሳትሞ ለመሸጥ የፈለገ ሁሉ ከድርሰቴ ሳይቀንስም ሆነ ሳይጨምር ሊያራባው ይችላል። ስሜን ሳይሰርዝ 'አሳታሚውን እገሌ' ብሎ ማንም ኢትዮጵያዊ ከፈለገ እንዲያራባት የደራሲነት መብቴን ልቅቄአለሁ፡ አሳታሚው የግሉን የመግቢያ ሐተታ በስሙ ቢጽፍ እኔም ሆንኩ ወራሼ አንቃወምም።» ብለዋል

በ19:58, 21 ሜይ 2022 የታተመው ያሁኑኑ እትም

ጳውሎስ ኞኞ (በስተግራ)
አቶ ጳውሎስ ኞኞ

ደራሲ ጳውሎስ ኞኞ ኅዳር 11 ቀን 1926 ዓ.ም ቁልቢ አካባቢ ተወለደው ድሬዳዋ ከተማ አደጉ። በጣሊያን ወረራ ምክንያት ትምህርታቸውን ከ4ኛ ክፍል በላይ ለመቀጠል አልቻሉም ነበር። ብልህ አዕምሮና የፈጠራ ችሎታ የነበራቸው ሰው ስለነበሩ፤ በልጅነታችው የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ጣሊያንን ሲገድሉ ወይንም ሲማርኩ ሥዕል በመሣል ያሳዩ ነበር። ጳውሎስ ካላቸው የጽሑፍ ጥማት የተነሳ የ«ድምጽ ጋዜጣ» አዘጋጅ በመሆን የብዕር ድምጻቸውን ያሰሙ ነበር። ጋዜጦች ላይ ከጽሑፍ አቅራቢነት እስከ አዘጋጅነት ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። በተለይ «አንድ ጥያቄ አለኝ» በሚለው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ አምዳቸው ላይ ብዙ ታዋቂነትን አግኝተዋል። አቶ ጳውሎስ ኞኞ ከ1955 ዓ.ም ጀምሮ ለኢትዮጵያ ስነ ጽሑፍ ዕድገት የነበራቸውን ተሰጥኦ በአግባቡ በሥራ ላይ ያዋሉ እውቅ ጋዜጠኛና ደራሲ ነበሩ።[1] እኚህ ታዋቂ ሰው በተወለዱ በ58 ዓመታቸው ሞቱ።

አቶ ጳውሎስ የጌታችው ሚስቶች በሚል ርዕስ ያሳተሟትን መጽሐፍ፤ «ከታተመችበት ወር አንሥቶ ላንድ ዓመት የመጽሐፌ መብት የግሌ ነው፡ ከአንድ ዓመት በኋል መብቱ የማንኛውም ኢትዮጵያዊ ይሁን፡ ከወሰንኩት ጊዜ በኋላ አሳትሞ ለመሸጥ የፈለገ ሁሉ ከድርሰቴ ሳይቀንስም ሆነ ሳይጨምር ሊያራባው ይችላል። ስሜን ሳይሰርዝ 'አሳታሚውን እገሌ' ብሎ ማንም ኢትዮጵያዊ ከፈለገ እንዲያራባት የደራሲነት መብቴን ልቅቄአለሁ፡ አሳታሚው የግሉን የመግቢያ ሐተታ በስሙ ቢጽፍ እኔም ሆንኩ ወራሼ አንቃወምም።» ብለዋል

የጳውሎስ ኞኞ ድርሰቶች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ከጋዜጠኝነታቸው ጎን ለጎን በድርሰትና በታሪክ ጸሐፊነታቸውም ፲፱ መጻሕፍት የታተመላቸው ሲሆን ሁለቱ ካረፉ በኋላ የታተሙ ናቸ። ለሕዝብ የሚሆኑ ዕውቀት ተኮር መጻሕፍት በማቅረብ ይታወቁ የነበሩት አቶ ጳውሎስ ኞኞ ካረፉ ከ፳ ዓመታት በኋላ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ በሀገር ውስጥ የተጻጻፏቸውንና ወደውጭ አገር የላኳቸውን ደብዳቤዎች የሚያሳዩት ሁለት መጻሕፍት በአስቴር ነጋ አሳታሚ ድርጅት አማካይነት ታትመዋል።[2]

አጫጭር ልብ ወለዶች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ከሴቶቹ አምባ
  • የአራዳው ታደሰ
  • የጌታቸው ሚስቶች
  • ድብልቅልቅ
  • የኔዎቹ ገረዶች

ታሪካዊ መጻሕፍት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ጥቅስ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ስለጸሐፊነት ባህሪያቸው ሲጽፉ፦ «'ይምሰል አይምሰል የጠይብ እጅ ከከሰል' እንደሚባለው እጄ እንደልማድ ሆኖበት መሞጫጨርን ይወዳል፡ ያን ሟጫራዬን ደግሜ ካነበብኩ ቀድጄ መጣል ነው፤ ይሰለቸኛል፡ እጠለዋለሁ፡ ስለዚህ አንድ ጊዜ በማርቀቅ የጻፍኳትን እንድትታተም እፈርድባታለሁ። ምናልባት አባጣ ጎባጣ ሆኖ አላስኬድ የሚል ገደላገደል ቢያጋጥማችሁ በደምዳሜ እመር እያላችሁ አላፉት።» [3]

ማስታወሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ) ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. [1] Archived ጁላይ 20, 2011 at the Wayback Machine
  2. ^ ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - "አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጳውሎስ ኞኞን ቅርሶች ከቤተሰቡ ሐሙስ ይቀበላል" (ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም.)
  3. ^ የጳውሎስ ኞኞ ስብስብ ሥራዎች፦ ድብልቅልቅ ፳፻ ዓ.ም.