ሕፃን ልጅ

ከውክፔዲያ
የሕፃናት ተማሪ ቤት በፓሪስፈረንሳይ

ሕፃን ልጅ ማለት ከተወለደ በኋላ የሆነና ገና መላውን አካለ መጠን ያልደረሰ የሰው ልጅ ነው፣ በተለመደው ዘመናዊ አለም አቀፍ ትርጓሜ ከ18 ወይም ከ21 አመት በታች የሆነ ሰው ነው።