መቅደላ (ወረዳ)
መቅደላ | |
መቅደላ (ወረዳ) | |
መቅደላ ወረዳ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ 24 ወረዳዎች አንዷ ስትሆን የወረዳዋ ርዕሰ ከተማ ማሻ ትባላለች። ማሻ ከደሴ 152 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። ወረዳው በምሥራቅ ከተንታ ወረዳ፣ በምዕራብ ከደቡብ ጎንደር ዞን እና ከሳይንት ወረዳ፣ በሰሜን ከሰሜን ወሎ ዞን እና ከደላንታ ወረዳ እንዲሁም በደቡብ ከለጋምቦ እና ሳይንት ወረዳዎች ጋር ይዋሰናል።
ህዝብ ቆጠራ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዓ.ም.** | የሕዝብ ብዛት | የተማሪዎች ብዛት |
---|
የመቅደላ (ወረዳ) አቀማመጥ | |||||||||
---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|