መቅደላ (ወረዳ)

ከውክፔዲያ
መቅደላ
መቅደላ (ወረዳ)
መቅደላ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
መቅደላ

12°00′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°00′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


መቅደላ ወረዳ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ 24 ወረዳዎች አንዷ ስትሆን የወረዳዋ ርዕሰ ከተማ ማሻ ትባላለች። ማሻ ከደሴ 152 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። ወረዳው በምሥራቅ ከተንታ ወረዳ፣ በምዕራብ ከደቡብ ጎንደር ዞን እና ከሳይንት ወረዳ፣ በሰሜን ከሰሜን ወሎ ዞን እና ከደላንታ ወረዳ እንዲሁም በደቡብ ከለጋምቦ እና ሳይንት ወረዳዎች ጋር ይዋሰናል።

ህዝብ ቆጠራ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የመቅደላ (ወረዳ) ወረዳ ህዝብ ቁጥር
ዓ.ም.** የሕዝብ ብዛት የተማሪዎች ብዛት


መቅደላ (ወረዳ) አቀማመጥ

መቅደላ (ወረዳ)
መቅደላ (ወረዳ)


ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]