መተሬ
Jump to navigation
Jump to search
?መተሬ | ||||||||||||||
---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
![]() | ||||||||||||||
ሳይንሳዊ ደረጃ መስጫ | ||||||||||||||
| ||||||||||||||
''Glinus lotoides'' L. |
መተሬ (ሮማይስጥ፦ Glinus lotoides) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የኮሶ መድኃኒት ነው።
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
በኢትዮጵያ፣ በተለይ በቆላ ወንዝ ደለሎች ለምሳሌ በዋቤ ሸበሌ ወንዝ ባለው ከላፎ ደለል ይገኛል።
የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የኮሶ ትል ለማስወጣት በሰፊ ይጠቀማል፣ በገበያም ይሸጣል።[1]
በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ በተደረገ ጥናት መሠረት፣ ትሉን ለማስወጣት፣ ቅጠሉ ወይስ ዘሩ ተደቅቆ በውሃ ይጠጣል። ይህም ከብሳና ልጥ ጋር ሊጠጣ ይችላል። ዘሮቹም ደግሞ ከኑግ ዘር ጋር በለጥፍ ይበላል።[2][3]
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
- ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ.
- ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም
- ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ