ማቴዎስ መንገሻ

ከውክፔዲያ

ማቴዎስ መንገሻ1978 ሰኔ 23 እንደ ኢትዮጲያ አቆጣጠር በአዲስ አበባ ከተማ ከእናቱ ከወ/ሮ አዲስ በቀለ እና ከአባቱ መንገሻ መጃ ተወለደ ፡፡ እድሜው ለትምህርት እንደደረሰ በአካባቢው በሚገኘው ብርሃንና ሰላም ና የካቲት 23 አንደኛ ደረጃዎች ከተማረ በኃላ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በከፍተኛ 7 2ኛ ደረጃ ተከታትሏል በመቀጠልም ከአድማስ ኮሌጅ በአካውንቲንግ በዲግሪ ተመርቆ በግል ድርጅቶች ለአራት አመታት ተቀጥሮ ሲያገለግል ከቆየ በኋላ የራሱን የግል የልብስ መሸጫ ቡቲክ እና የሞባይል መሸጫና የጥገና ማእከል በወላይታ ሶዶ ከተማ በመክፈት ህብረተሰቡን እያገለገለ ይገኛል፡፡ በ2009 ዓ.ም ደግሞ ከወይዘሪት ሠላም አሰፋ ጋር ጋብቻ የፈፀመ ሲሆን ሔማን ማቲዎስ ተብላ የምትጠራ የአንዲት ሴት ልጅ አባት በ2010 ዓ.ም ሆኗል፡፡