ሞርጌስ
ሞርጌስ በጣልያን አገር አፈ ታሪክ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር።
አኒዩስ ደ ቪተርቦ ባሳተመው ጽሑፍ እንደሚለው፣ ሞርጌስ የአትላስ ኪቲም ልጅና ተከታይ ነበር። በአባቱ ዘመን፣ እህቱ ኤሌክትራ የአልቴዩስ ልጅ-ልጅ ካምቦብላስኮን አግብታ ሁለቱ ወደ አልፕ ተራሮች ከሠፈረኞች ጋር ሄደው ነበር። ሆኖም ሞርጌስ ንጉሥ ከሆነ በኋላ ይህን ካምቦ ብላስኮን አልጋ ወራሹን አደረገው።
ቀዳሚው አትላስ ኪቲም |
የኢታሊያ ንጉሥ (አፈታሪክ) 1857-1837 ዓክልበ. ግድም |
ተከታይ ካምቦብላስኮን |