ሞርጌስ

ከውክፔዲያ

ሞርጌስጣልያን አገር አፈ ታሪክ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር።

አኒዩስ ደ ቪተርቦ ባሳተመው ጽሑፍ እንደሚለው፣ ሞርጌስ የአትላስ ኪቲም ልጅና ተከታይ ነበር። በአባቱ ዘመን፣ እህቱ ኤሌክትራ የአልቴዩስ ልጅ-ልጅ ካምቦብላስኮን አግብታ ሁለቱ ወደ አልፕ ተራሮች ከሠፈረኞች ጋር ሄደው ነበር። ሆኖም ሞርጌስ ንጉሥ ከሆነ በኋላ ይህን ካምቦ ብላስኮን አልጋ ወራሹን አደረገው።

ቀዳሚው
አትላስ ኪቲም
የኢታሊያ ንጉሥ (አፈታሪክ)
1857-1837 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
ካምቦብላስኮን