ሪጋ

ከውክፔዲያ

ሪጋላትቪያ ዋና ከተማ ነው።

ከጥንቷ ሪጋ በላይ የተሰራ ቤተ ክርስቲያን

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 867,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 706,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 56°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 24°08′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

በድሮ ዘመን የሊቭ ጎሣ መንደር ሲሆን ከ1193 ዓ.ም. ጀምሮ ከተማነት ይዞአል።