Jump to content

ራስ ጎበና ዳጨ ከ1882-1889

ከውክፔዲያ

ራስ ጎበና ዳጨ አገር ገዢዎች ጋር ህብረትን እና ስምምነት እንዲፈጠር ማድረጉ ነበር። አድርገዋል። በዚህ ብቻ አይበቃም ጥቅምት 14 በ1888 የጦር ተዛማች ከነበሩት ራስ ጎበና እና ዝሮዳ በከር ወለጋን የወረሩትን የሱዳን መሀዲስቶችን በጉቴ ዲሊኢ በተደረገው ውጊያ ድል ነስተዋል።