ሮዞ

ከውክፔዲያ

ሮዞ (Roseau) የዶሚኒካ ዋና ከተማ ነው።

የሮዞ ወደብ ሠፈር

በሥፍራው የጥንቱ ካሪብ ወገን ሳይሪ የተባለ መንደር ነበረው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1993 ዓ.ም. ቆጠራ 14,847 ሲሆን፣ በ1997 ዓ.ም. 16,570 ሆኖ ተገመተ። ከተማው 15°18′ ሰሜን ኬክሮስ እና 61°23′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።