ሶከር ሲቲ
Jump to navigation
Jump to search
ሶከር ሲቲ በጆሃንስበርግ፤ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ የእግር ኳስ ስታዲየም ነው። ሶከር ሲቲ የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ዋና ስታዲየም ሆኖ አገልግሏል። 94,700 መቀመጫዎች ያሉት ይህ ስታዲየም በአፍሪካ ትልቁ ነው።
ሶከር ሲቲ በጆሃንስበርግ፤ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ የእግር ኳስ ስታዲየም ነው። ሶከር ሲቲ የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ዋና ስታዲየም ሆኖ አገልግሏል። 94,700 መቀመጫዎች ያሉት ይህ ስታዲየም በአፍሪካ ትልቁ ነው።