Jump to content

ሽሪ ጃየዋርደነፑራ ኮቴ

ከውክፔዲያ

ሽሪ ጃየዋርደነፑራ ኮቴ ወይም ባጭሩ ኮቴሽሪ ላንካ ይፋዊ ዋና ከተማ ነው።

ኮሎምቦ እስከ 1970 ዓ.ም. ድረስ የአገሩ መቀመጫ ነበር። በ1970 የመንግሥት አስተዳደር ወደ ጎረቤቱ ከተማ ወደ ኮቴ ቢዛወርም ኮሎምቦ እስካሁን በተግባር 'የንግድ ዋና ከተማ' ይባላል።