Jump to content

ቀጨሞ

ከውክፔዲያ
ቀጨሞ

ቀጨሞ (Myrsine africana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አነስተኛ ዛፍ፣ እስከ 3 ሜትር ይረዝማል፣ ሐምራዊ ፍሬው እንደ ዘንጋዳ ዘር ትንሽ ነው።

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ቀጨሞ ብዙ ጊዜ በደጋ ጫካ ዳር አካባቢ ይገኛል።

የተክሉ ጥቅም

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ፍሬዎቹ ትልን ለማስወጣት ይጠቀማል።

እንዲሁም አንበሳ ትልን ለማስወጣት እንደሚበላው ይታመናል።[1]

ደረቅ የቀጨሞ ፍሬ በቀረጥ ዛፍ ቅጠል ዱቄት ለነቀርሳ መጠቀሙ ተዘግቧል።[2]

  1. አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች