በቢአንኽ
Appearance
==
| በቢአንኽ | |
|---|---|
| «በቢአንኽ» የሚል ጩቤ | |
| የግብጽ ፈርዖን | |
| ግዛት | 1612-1600 ዓክልበ. ግ. |
| ቀዳሚ | ሰመንሬ |
| ተከታይ | ሰኸምሬ ሸድዋሰት |
| ሥርወ-መንግሥት | 16ኛው ሥርወ መንግሥት |
==
በቢአንኽ ሱሰሬ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1612-1600 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ።
ስሙ «በቢአንኽ ሱሰሬ» በአንዳንድ ቅርስና ጽላት ይታወቃል። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር፣ «ሱሰሬ» ለ12 ዓመታት ገዛ።
| ቀዳሚው ሰመንሬ |
የግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን 1612-1600 ዓክልበ. ግድም |
ተከታይ ሰኸምሬ ሸድዋሰት |