ባንክ

ከውክፔዲያ
ባንክ

ባንክ ገንዘብን ለግለ-ሠቦች ወይም ተቋማት የማስቀመጥ እና የተቀመጠውን ገንዘብ ለሌሎች ተቋማት ወይም ግለ-ሠቦች የማበደር ተግባር የሚያከናውን ተቋም ነው። ባንኮች የኢኮኖሚው ዘርፍ ዋነኛ ተዋናይ ናቸው። በዚህም ለማህበራዊ ግብይት መሠረት ናቸው። የባንኮች ዋነኛ አላማ ካፒታል ያላቸውን ሠዎች ወይም ተቋማት ከሌላቸው ወይም ብድር ከሚፈልጉ አልያም ማደግን ከሚፈልጉ ተቋማት ጋር ማገናኘት ነው። ባንኮች ብተቀማጭ መልክ ከግለሰቦች ወይንም ከድርጅቶች ያገኙትን ገንዘብ ለተበዳሪዎች ወለድ ጨምረው በማበደር ለማትረፍ ይሰራሉ።

የተወሠኑት የባንክ አይነቶችም፡