Jump to content

ባንጊ

ከውክፔዲያ

ባንጊ (Bangui) የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 810,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 669,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°23′ ሰሜን ኬክሮስ እና 18°37′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ከተማው በፈረንሳዮችኡባንጊ ወንዝ ላይ በ1881 ዓ.ም. ተመሠረተ።