ባንጊ
Jump to navigation
Jump to search
ባንጊ (Bangui) የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 810,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 669,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°23′ ሰሜን ኬክሮስ እና 18°37′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ከተማው በፈረንሳዮች በኡባንጊ ወንዝ ላይ በ1881 ዓ.ም. ተመሠረተ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |