ባዬ

ከውክፔዲያ
ባዬ

ባዬ (Combretum paniculatum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በረጀም ዛፎች ላይ የሚያድግ ቊጥቋጥ ነው። ደማቅ ቀይ አበቦች አሉት።

ሌላ ዝርያ Terminalia schimperiana ደግሞ «ባዬ» ተብሏል፤ ይህም መለየት ይፈልጋል።

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ጥርየካቲት ያብባል።

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በሙቅ፣ እርጥብ ሥፍራዎች በወለጋጅማ ይታያል።

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ትኩስ አበቦቹ ተደቅቀው ጭማቂው ለዓይን በሽታ ለማከም ይጠቀማል። ይህ ተክል ወይም ምናልባት Terminalia schimperiana ደግሞ ቁምጥናን ለማከም ተጠቅሟል።[1]


  1. ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.