ብሩክሴል ከተማ

ከውክፔዲያ

ብሩክሴል ወይም ብራስልስ (Bruxelles / Brussel) የቤልጅክ ዋና ከተማ ነው።

የብሩክሴል ከተማ አዳራሽ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,769,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 50°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 04°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

የብሩክሴል ትርጉም 'የአሮንቃ ቤት' ሲሆን መጀመርያው ቤተ ክርስቲያን በኤጲስ ቆፖሱ ቅዱስ ጋውጌሪኩስ572 ዓ.ም. ተሰርቶ ነበር።