ብሩክሴል ከተማ
Appearance
ብሩክሴል ወይም ብራስልስ (Bruxelles / Brussel) የቤልጅክ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,769,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 50°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 04°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
የብሩክሴል ትርጉም 'የአሮንቃ ቤት' ሲሆን መጀመርያው ቤተ ክርስቲያን በኤጲስ ቆፖሱ ቅዱስ ጋውጌሪኩስ በ572 ዓ.ም. ተሰርቶ ነበር።
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |