ብራቲስላቫ
Jump to navigation
Jump to search
ብራቲስላቫ (Bratislava) የስሎቫኪያ ዋና ከተማ ነው። በታሪክ መዝገብ «ብረዛላውስፑርክ» (Brezalauspurc) ተጽፎ መጀመርያው የታወቀ በ899 ዓ.ም. ነበር። በ992 ዓ.ም. ገደማ በወጡ መሐለቆች ደግሞ ስሙ «ብራስላቫ» ወይም «ፕሬስላቫ» ተጽፎ ይገኛል። ይህም በጀርመንኛ Pressburg (ፕሬስቡርግ) ስለ ሆነ እስከ 1911 ዓ.ም. ስሙ ያው ሆነ። በ1911 ዓ.ም. ስሙም ወደ ብራቲስላቫ ተቀየረ።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 426,091 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 48°9′ ሰሜን ኬክሮስ እና 17°6′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |