ብራዛቪል

ከውክፔዲያ

ብራዛቪልኮንጎ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።


የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,169,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°14′ ደቡብ ኬክሮስ እና 15°14′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ኪንሻሳ ፊት ለፊት ሲሆን ቀድሞ ንኩና በተባለ መንደር ሥፍራ ላይ በ1872 ዓ.ም. ተመሠረተ።