ብዌኖስ አይሬስ

ከውክፔዲያ

ብዌኖስ አይሬስአርጀንቲና ዋና ከተማ ነው።

ብዌኖስ አይሬስ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 13,349,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,768,772 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 34°40′ ደቡብ ኬክሮስ እና 58°30′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

መጀመርያው ጊዜ ስፓኒሾች የመሠረቱት በ1528 ዓ.ም. ሲሆን በ1533 ዓ.ም. ስለ ኗሪዎች መቃወም እንደገና ተዉት።

ሁለተኛ ጊዜ በ1572 ዓ.ም. መሠረቱት። በ1872 ዓ.ም. የአርጀንቲና መንግሥት መቀመጫ ሆነ።

ብዌኖስ አይሬስ
በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ Buenos Aires የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።