ቴሌብር
Appearance
ቴሌብር (ላቲን፡ Telebirr፤ እ.ኤ.አ. ግንቦት 11 ቀን 2021 ተጀምሯል)[1][2] በኢትዮ ቴሌኮም ማለትም በኢትዮጵያ ብቸኛ የቴሌኮሙኒኬሽን እና የኢንተርኔት አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት ባለቤትነት የተጀመረው የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ነው። ቴሌብር ያለ ጥሬ ገንዘብ ግብይትን የሚያቀላጥፍ ስርዓት ነው።[3] የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች በቴሌብር እገዛ ክፍያ መፈጸም ፣ ገንዘብ ማስተላለፍ እና የሞባይል የኋላ አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ። ይህም ደንበኞች በሁሉም አውታረመረቦች ላይ ገንዘብ እንዲያስተላልፉ ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሸቀጦች እና አገልግሎቶች እንዲከፍሉ፣ ለትምህርት ቤት ክፍያዎች ፣ ለፍጆታ ክፍያዎች እና ወዘተ በቀላሉ ክፍያ እንዲያደርጉ በእጅጉ ይረዳቸዋል።[4][5] በተጨማሪም የሞባይል የአየር ሰዓት እና ጥቅልሎችን በቀላሉ እንድገዙም ያስችላቸዋል።
- ↑ "Ethio-telecom launches “tele birr”" (በen-US).
- ↑ "የኢትዮ ቴሌኮም ‹‹ቴሌብር ›› የገንዘብ ማንቀሳቀሻ አገልግሎት ይፋ ሆነ" (በam).
- ↑ "Telebirr to launch in the coming weeks" (12 ግንቦት 2021).
- ↑ "Telebirr to transform Ethio Telecom clients’ electronic transactions" (በen-US).
- ↑ "ኢትዮጵያ ኢትዮ ቴሌኮምን በከፊል ባለመሸጧ ምክንያት ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ማጣቷን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታወቁ" (በam).
- ቴሌቢር ለ iOS
- ቴሌቢር ለ Android Archived ኦገስት 24, 2021 at the Wayback Machine