ትራንስኒስትሪያ
Appearance
|
Приднестровье |
||||||
|---|---|---|---|---|---|---|
|
||||||
| ዋና ከተማ | ዲኔትስክ | |||||
| መንግሥት {{{ |
|
|||||
| የመሬት ስፋት አጠቃላይ (ካሬ ኪ.ሜ.) |
4163 km² |
|||||
| የስልክ መግቢያ | +3 | |||||

ትራንስኒስትሪያ በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1992 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ሞልዶቫ ግን ይግባኝ አለው። የሀገሪቱ መፈጠር የተቀሰቀሰው በድህረ-ሶቪየት ጠፈር ሌላ ወታደራዊ ግጭት ነው።
ከተባበሩት መንግሥታት ምንም አገራት ትራንስኒስትሪያን ተቀባይነት አልሰጡም። የሞልዶቫ ግዛት እንዲሆን የሞልዶቫን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው።
በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ አብካዝያ፣ ደቡብ ኦሤትያ እና ናጎርኖ-ካራባቅ ትራንስኒስትሪያን እርስ በርስ ይቀበላሉ።
